በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወደ ኤርትራ ተጠልፈው የተወሰዱ ኢትዮጵያውያን ወደ ሃገራቸው እንደተመለሱ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ


ወደ ኤርትራ ተጠልፈው የተወሰዱ ኢትዮጵያውያን ወደ ሃገራቸው እንደተመለሱ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:08 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ወደ ሀገራቸው ከተመለሱት 32 ሰዎች አንደኛው አቶ ሀብታይ ገብረን አነጋግረናል። አቶ ሀብታይ እንዴት እንደተጠለፉና ኋላም እንዴት ወደ ሃገራቸው እንደተመለሱ በዝርዝር አብራርተዋል። የጠለፏቸውም የአርቦች ግንቦት ሰባት ሰዎች እንደሆኑ አቶ ሀብታይ ጠቁመዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት ባለስልጣኖችንና የግንቦት ሰባት ተወካዮችን ስለጉዳዩ ለማነጋገር ሞክረን አልተሳካልንም።

XS
SM
MD
LG