No media source currently available
“የምርጫው ዘመቻዎቹ መካሄድ ከጀመሩበት ጊዜ አንስቶ ከሰማኒያ በላይ የሚሆኑ በመገናኛ ብዙሃን መብትና ነጻነት ላይ የተነጣጠሩና የተቃጡ ጥሰቶችን መዝግበናል። በአብዛኛውም በጸጥታ ኅይሎች፤ በተለይም ደግሞ ከጦር ሠራዊቱ ጋር እጅና ጓንት ሆኖ በመስራት ላይ በሚገኘው የአገሪቱ ፖሊስ ነው የተፈጸሙት።” Robert Ssempala የዑጋንዳ ጋዜጠኞች የሰብዓዊ መብት ማኅበር አባል።