በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በድርቅ የተጎዱ ህጻናትንና እናቶችን ለመርዳት ገንዘብ እንደሚያሰባስብ አስታወቀ


የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በድርቅ የተጎዱ ህጻናትንና እናቶችን ለመርዳት ገንዘብ እንደሚያሰባስብ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:52 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በድርቅ ሳብያ ለተጎዱ ህጻናትና እናቶች የሚውል አልሚ ምግብ ለማቅረብ ከአንድ መቶ አምሳ እስከ ሁለት መቶ ሚልዮን ብር እንደሚያስፈልገው ይፋ አድረገ።

XS
SM
MD
LG