No media source currently available
ነዋሪዎቹ ይህ ችግር ከተቀሰቀሰበት ጊዜ አንስቶ አንድ አዛዉንት እና አንድ ህጻን ሕይወታቸዉ ሲያልፍ አንዲት ዕርጉዝ ሴት የጸነሰችዉ ጽንሥ በዚሁ በያዛት በሽታ መጨንገፉን ተናግረዋል።