No media source currently available
በአፍሪካ ህብረት ልዑካን ቡድን በቡሩንዲ ጉብኝት የሚያደርገው፥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ባን ኪ ሙን ለአሥር ወራት የዘለቀውን የሀሪቱን ግጭት ለማብቃት፥ የዓለምአቀፉ ማህበረሰብ ጥረት አካል የሆነውን ጉብኝት በዚህ ሣምንት ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው።