በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማልያንና የኤርትራን ጉዳይ የሚከታተለው ተቆጣጣሪ ቡድን ሶማልያን በምታሳየው ትብብር ሲያሞግስ ኤርትራን ግን ነቀፈ


ቀጥተኛ መገናኛ

የተበበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታ ምክር ቤት የወሩ ተረኛ ሊቀ-መንበርና ሶማልያንና ኤርትራን በሚመለከት የማዕቀብ ኮሚቴ ሊቀመንበር ራፋኤል ዳርዮ ራሚሪዝ ካሬኖ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተሰየመው ተቆጣጣሪ ቡድን ሶማልያንና ኤርትራን በሚመልከት ያቀረውን ዘገባ ባለፈው ሀሙስ ለጸጥታው ምክር ቤት አባላት አሰምተዋል። የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ ባወጣው መግለጫ ምላሽ ሰጥቷል።

XS
SM
MD
LG