No media source currently available
ሶማልያ ውስጥ የአፍሪቃ ህብረት ሰላም ጥበቃ ተልእኮ እንቅስቃሴዎች ሀላፊ ከቅርብ ወራት ወዲህ ወታደሮቹ ተግዳሮቶች ቢገጥሟቸውም የሰላም ጥበቃው ተልእኮ የበላይነቱን እንደጠበቀ መሆኑን ገልጸዋል። ዓል ሸባባ ባካሄዳቸው ጥቅቶች በርካታ ሰለም ጠባቂ ወታደሮች እንደተገደሉ የሚታወቅ ነው።