No media source currently available
ኤችዋንኤንዋን ኢንፍሉዌንዛ ወይም የበረታው ጉንፋን ኢትዮጵያ ውስጥ ከተከሰት ባለፉት ወደ ሦስት በሚሆኑ ሣምንታት ጊዜ ውስጥ አራት ሰዎች መሞታቸውን የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባለሙያ አስታወቁ።