በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ የጭካኔ ግድያ እንዲቆም ሂውማን ራይትስ ዋች ጠየቀ


በኦሮሚያ የጭካኔ ግድያ እንዲቆም ሂውማን ራይትስ ዋች ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:34 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከሕዳር ወር 2008 ዓም ጀምሮ በሰፋት በኦሮሚያ ክልል የሚካሄደዉን ተቃዉሞ የኢትዮጵያ ጸጥታ ሃይሎች በጉልበት እያፈኑት ነዉ ይላል ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅት ሂውማን ራይትስ ዋች (Human Rights Watach) ዛሬ ባወጣዉ ዘገባ።

XS
SM
MD
LG