No media source currently available
ገንዘቤ ዲባባ ስቶክሆልም ስዊድን ውስጥ ባለፈው ሳምንት ረቡዕ አዲስ ያስመዘገበችው የዓለም ክብረ ወሰን 4 13 31 ሲሆን ላለፉት 26 ዓመታት ሳይደፈር ከቆየው ጊዜ ላይ አምስት ሴኮንዶች ግድም ላጭታለታለች።