በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቱርኩ ጠቅላይ ሚንስትር ለትላንቱ በወታደራዊ ተሽከርካሪ ላይ ለደረሰው የፈንጂ ጥቃት የሶሪያ ኩርድ ሚሊሻዎችን ተጠያቂ አደረጉ


ቀጥተኛ መገናኛ

የቱርክ የጸጥታ ኃይሎች ከፍንዳታው ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል ያሰሯቸው ሰዎች መኖራቸው ተዘግቧል። በጉዳዩ ዙሪያ ለሚደረግ ግልጽና የተሟላ ምርመራ ዝግጁ ነኝ ያለው የቱርክ መንግስት፤ የጸጥታ ኃይሎቹን የቦምብ ጥቃቱን አያያዝ ጨምሮ ትችት በሚሰነዝሩ የመገናኛ ብዙሃን ዘገባ ላይ ጥሎት የነበረውን እገዳ ኣነሳለሁ፤ ሲል ቃል ገብቷል።

XS
SM
MD
LG