No media source currently available
የአፍሪካ አሜሪካዊያን የሲቪል መብት ንቅናቄ መሪ ማርቲን ሉተር ኪንግ ከአምስት አስርት ዓመታት በፊት “ህልም አለኝ” ንግግር መልእክቶች ዛሬ በከፊል ተሳክተው፤ የተቀሩት ደግሞ ለአሁኑ ወጣት አሜሪካዊ ትውልድ አንደ አርዓያና፤ ግብ ለመምታት መነሳሻ ሆኗል።