No media source currently available
በፍትሕ መጓደል ምክንያት የደረሰብኝ ተፅዕኖ የህሊናና የአካል ጉዳት አስከትሎብኛል ሲሉ ዛሬ ከእሥር ቤት የተፈቱት የቀድሞው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባል አቶ ሃብታሙ አያሌው ስሞታ አሰምተዋል።