በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ እንድያስፈፅም ታዘዘ


የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ እንድያስፈፅም ታዘዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:00 0:00

የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት የቀድሞውን የአንድነት ፓርቲ አመራር አባላት እነ አቶ ሃብታሙ አያሌውን እንዲፈታ ፍርድ ቤት የሰጠውን ትዕዛዝ አለመፈፀሙ የሕገ-መንግሥት ጥሰትና ተጠያቂነትን እንደሚያስከትል ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገነዘበ።

XS
SM
MD
LG