No media source currently available
የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት የቀድሞውን የአንድነት ፓርቲ አመራር አባላት እነ አቶ ሃብታሙ አያሌውን እንዲፈታ ፍርድ ቤት የሰጠውን ትዕዛዝ አለመፈፀሙ የሕገ-መንግሥት ጥሰትና ተጠያቂነትን እንደሚያስከትል ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገነዘበ።