No media source currently available
ግዙፍ የኾኑ የመጠጥ አምራች ኩባንያዎች ፊታቸውን ወደ አፍሪካና ኢትዮጵያ ገበያ አዙረዋል፡፡ አስተያየት ሰጪዎች በበኩላቸው በኢትዮጵያ የመጠጥ ማስታወቂያ ገደብ እየተደረገበት አይደለም ይላሉ፡፡ ብስራት ተሾመ፣ቁምላቸው ዳኜ፣አሌክስ አብርሃም እና አቶ ውብሸት ወርቃለማሁ፡፡ በጉዳዩ ላይ በየሞያቸው አስተያየት ሰጥተዋል፡፡