በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የታንዛንያ ፖሊስ 44 "ህገ-ወጥ"  የተባሉ የኢትዮጵያ ፍልሰተኞችን በቁጥጥር ሥር አውሏል


የታንዛንያ ፖሊስ 44 "ህገ-ወጥ"  የተባሉ የኢትዮጵያ ፍልሰተኞችን በቁጥጥር ሥር አውሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:47 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የታንዛንያ ፖሊስ ቁጥራቸዉ 44 የሚሆኑና "ህገ-ወጥ"  የተባሉ የኢትዮጵያ ፍልሰተኞችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታወቀ። ፍልሰተኞቹ የተያዙት በሰሜን ምሥራቅ የሃገሪቱ ግዛት ታንጋ በመባል በምጠራ ሥፍራ ሲሆን በቁጥጥር በዋሉበት ግዜም ፍልሰተኞቹ ተጠይቀው እንደተናገሩት ዓላማቸዉ ወደ ሃገሪቱ ዋና ከተማ ዳረኤ ሰላም ለማምራት እንደነበር ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG