No media source currently available
የዩናይትድ ስቴይትስ የንግድ መስሪያ ቤት ወኪል በአዲስ አበባ ከሚገኘው የዩናይትድ ስቴይትስ ኢምባሲ ከጋቢና ቪኦኤ ባደረጉት ቃለ ምልልስ በሁለቱም ሀገሮች የንግድ ድርጅቶቻቸውን ለውጭ ገበያ ዝግጁ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።