No media source currently available
ዩናይትድ ስቴይትስ ከአፍሪካ ጋር ያላትን የንግድና ምጣኔ ሀብት ግንኙነት ለማጠናከር ትፈልጋለች። በተለይ በፍጥነት በማደግ ላይ ያሉ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ሀገሮች የውጭ መዋእለ-ንዋይ በመሳብ ላይ ናቸው።