No media source currently available
የቀድሞዋ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሂለሪ ክሊንተንና የቬርሞንቱ ሴናተር በርኒ ሳንደርስ የተጋጋለ ክርክር ያካሄዱት፣ መካከለኛ ገቢ ያላቸውን አሜሪካውያንን በመርዳት ረገድ ማንኛቸው የተሻሉ እንደሆኑ ለማሳመን ባደረጉት ጥረት ነው።