No media source currently available
የኮንሶ ሕዝብ እራሱን በራሱ ለማስተዳደር ያቀረበዉ የዞን ጥያቄ በክልሉ ባለስልጣናት ተቀባይነት ያለማግኘቱን ተከትሎ ባለስልጣናት ልዩ ወታደራዊ ሃይል አስፍነዉብናል ይላሉ፣ ከአካባቢዉ ወደ አሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ስልክ የደወሉ።