በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባራክ ኦባማ የቦልትሞር መስጊድን የጎበኙት ፕሬዚደንት ከሆኑ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ ነው


ባራክ ኦባማ የቦልትሞር መስጊድን የጎበኙት ፕሬዚደንት ከሆኑ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:58 0:00

በአንድ ሃይማኖት ላይ የሚፈጸም ጥቃት በሁሉም እምነቶች ላይ እንደተፈጸመ ጥቃት ይቆጠራል ሲሉ፣ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ተናገሩ። የቪኦኤው ክሪስ ሲምኪንስ እንደዘገበው፣ ፕሬዚደንት ኦባማ ይህን የተናገሩት፣ በዩናይትድ ስቴትስ ሜሪላንድ ክፍለ-አገር ቦልቲሞር ውስጥ የሚገኝ አንድ መስጊድ ፕሬዚደንት ከሆኑ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ በጎበኙበት ወቅት ነው።

XS
SM
MD
LG