በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ ፍርድ ቤት የኢትዮጵያ ስደተኞችን ወደ አገር መለሰ


የኬንያ ፍርድ ቤት የኢትዮጵያ ስደተኞችን ወደ አገር መለሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00

በሕገ ወጥ መንገድ የኬንያን ድምበር ተሻግራችሁዋል በመባል የተከሰሱ ከ28 በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያዉያን ኦሮሞ ስደተኞች ወደ አገራቸዉ እንዲመለሱ የማርሳቢት ፍርድ ቤት መወሰኑ ታዉቋል። ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (UNHCR) ስደተኞቹ ጥገኝነት እንዲያገኙ ለኬንያ መንግስት ያቀረበዉ ጥያቄ አንድ ስደተኛ ከማስጠልል በስተቀር ተቀባይነት እንዳላገኘ ተናግሯል። እንዲመሰሱ የተደረጉት ስደተኞች ግን አሁን ያሉበት ሁኔታ አልታወቀም።

XS
SM
MD
LG