No media source currently available
የአፍሪካ ኅብረት የያዝነውን የአውሮፓ 2016 ዓ.ም “የአፍሪካ የሰብዓዊ መብቶች ዓመት” ብሎ ሰይሞታል። ከዚህ አንፃር ነገ አዲስ አበባ ላይ የተካሄደው የኅብረቱ የመሪዎች ሃያ ስድስተኛ ጉባዔ የሚያሣልፋቸው ውሣኔዎችና ደንቦች በአባል ሃገሮች የማይከበሩበት ሁኔታ መኖሩ ፈታኝ መሆኑን አስታውቋል።