በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዲስ አበባ ገፅታ በኢትዮጵያ አቆጣጠር በ1960ዎቹ ምን ይመስል ነበር?


የአዲስ አበባ ገፅታ በኢትዮጵያ አቆጣጠር በ1960ዎቹ ምን ይመስል ነበር?
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“የቅኔ ቤት ባህልና የሕይወቴ ገጠመኝ” የተሰኘው የይትባረክ ግደይ መፅሃፍ በዘመኑ የነበሩትን የኢትዮጵያ ከተሞችን በምናብ ለማስቃኘት ይሞክራል። “አብዛኛው የአዲስ አበባ ነዋሪ የሚጠጣው ጠጅና ቢራ ነበር።ከጠዋት እስከማታ መጠጣት ስለማይከለከል አዲስ አበባ በዚህ በኩል ጥሩ አልነበረችም።” በቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዘመን የአዲስ አበባ ገፅታ ከተሰኘው ርዕስ ስር የተፃፈ ነው።

XS
SM
MD
LG