በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካዋ ሳማንታ ፓወር ከዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር ተነጋገሩ


የአሜሪካዋ ሳማንታ ፓወር ከዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር ተነጋገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:48 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሳማንታ ፓወር ባለፈው ቅዳሜ አዲስ አበባ ተገኝተው ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር በአካባቢያዊና በኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፤ የሲቪል ማኅበረሰብ ተጠሪዎችንም አነጋግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG