No media source currently available
ላለፉት አስራ አራት ዓመታት ኤርትራ ዉስጥ ታስሮ የሚገኘዉ ጋዜጠኛ አማኑኤል አስራት የፔን ኢንተርናሽናል ተሸላሚ ሆኗል። ባለፈዉ ጥር ስድስት ሄግ ዉስጥ በተካሄደ ሥነ-ስርዓት ጋዜጠኛ አማኑኤል አስራት ለመናገር መብት ከታገሉ አንዱ በመባል ከግብጽ ከቱርክና ጋዜጠኞች ጋር የዓመቱ የፔን ተሸላሚ ሆኗል።