በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመንግሥት ባለሥልጣናት የማስተር ፕላኑን ለመሰረዝ በወሰዱት እርምጃ በእርግጥ የፖሊሲ ለውጥ መደረጉን ያመለክታል?


የመንግሥት ባለሥልጣናት የማስተር ፕላኑን ለመሰረዝ በወሰዱት እርምጃ በእርግጥ የፖሊሲ ለውጥ መደረጉን ያመለክታል?
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:51 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በኢትዮጵያ፥ በኦሮሞ ተቃዋሚዎችና በመንግሥቱ የፀጥታ ኃይሎች መካከል ለሁለት ወራት ግድም ግጭቶች ከተካሄዱ በሁዋላ፥ ባለሥልጣናቱ የአዲስ አበባን ግዛት ለማስፋት የኦሮሞ ገበሬዎችን ያፈናቅላል የተባለውን ማስተር ፕላን መሠረዛቸውን አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG