በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአውሮፓ ፓርላማ በኢትዮጵያ ሁኔታዎች ላይ አቋም እንዲወስድና ውሣኔ እንዲያሳልፍ ሃሣብ አቅርቧል


የአውሮፓ ፓርላማ በኢትዮጵያ ሁኔታዎች ላይ አቋም እንዲወስድና ውሣኔ እንዲያሳልፍ ሃሣብ አቅርቧል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:47 0:00

የአውሮፓ ፓርላማ ትናንት ባቀረበው የውሣኔ ሃሳብ የኢትዮጵያን የፖለቲካ ሁኔታ የገመገመ፣ የተከናወኑ እንቅስቃሴዎችን ያጣቀሰና ግምት ውስጥ ያስገባ፣ የአውሮፓ ፓርላማ ኢንዲወስዳቸው እና የአውሮፓ ኮምሽንም ተፈፃሚ እንድያደርጋቸው የሚጠይቃቸውን እርምጃዎች ያካተተ ነው።

XS
SM
MD
LG