በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ ክልል የተቀሰቀሰው የተቃውሞ እንቀስቃሴ ዛሬም በአንዳንድ አካባቢዎች መቀጠሉ እየተዘገበ ነው


በኦሮምያ ክልል የተቀሰቀሰው የተቃውሞ እንቀስቃሴ ዛሬም በአንዳንድ አካባቢዎች መቀጠሉ እየተዘገበ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:33 0:00

በኦሮምያ ክልል በየተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ትምህርት ቤት ተማሪዎችና አንዳንድ የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች፣ የአዲስ አበባንና የፊንፊኔ ዙርያ ዞኖች የማስተር ፕላን እቀድ አስመልክቶ ከሁለት ወራት በላይ ያስቆጠረው የተቃውሞ እንቀስቃሴ፣ ዛሬም በአንዳንድ አካባቢዎች መቀጠሉ እየተዘገበ ነው።

XS
SM
MD
LG