በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጸጥታ ምክር ቤት ልዑካን ቡድን የሰላም መልእክት ይዞ ዛሬ ወደ ቡሩንዲ አምርቷል


የጸጥታ ምክር ቤት ልዑካን ቡድን የሰላም መልእክት ይዞ ዛሬ ወደ ቡሩንዲ አምርቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:18 0:00

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታ ምክር ቤት ልዑካን ቡድን የቡሩንዱ መንግስተና ተቃዋሚዎች መመለሻ የሌለው ቀውስ ከመፈጠሩ በፊት ተጨባጭ የሆነ ንግግር ማካሄድ እንዲጀምሩ የሚገፋፋ መልእክት ይዞ ዛሬ ወደ ቡሩንዲ አምርቷል። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአሜሩካ ድምጽ ሬድዮ ዘጋቢ ማርሬት በሽር ከቡድኑ ጋር ተጉዛለች። የላከችውን ዘገባ አዳነች ፍሰሀየ አቅርባዋለች ከዚህ በታች ።

XS
SM
MD
LG