No media source currently available
ባለፈው ህዳር ወር የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስቴር፣ ጂሃዲ ጆን ሶሪያ ውስጥ በተካሄደ የድሮን ጥቃት መገደሉን "በርግጠኝነት ለመናገር የሚያበቃ ምክንያት አለን" ማለቱ ይታወሳል።