No media source currently available
“ካራ በተባለ ሥፍራ ነው፤ ዛሬ ጠዋት አራት ሰዓት ላይ ፖሊስ ተኩሶ የገደለው። በቀደመው ሰልፍ ላይ በመሳተፉ ነው፤ የተገደለው።” አንድ የሚኤሶ ከተማ ነዋሪ። “በመጀመሪያ ልዩ ፖሊስ ኃይል የሚባል በወረዳችንም ሆነ ኦሮሚያ ክልል ውስጥ የለም። ይህ ፕሮፖጋንዳና የሃሰት ወሬ ነው። በኢትዮጵያ ሕገ መንግስት ሥርዓት መሠረት ሰው በሰላም የመኖር መብት አለው።” አቶ መሃመድ ጀማል የሚኤሶ ወረዳ ምክትል ሊቀ መንበር።