በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሞሮኮ ባለስልጣናት በፓሪስ ጥቃት የተጠርጠረውን ቢልጂያዊ ማሰራቸው ታወቀ


የሞሮኮ ባለስልጣናት በፓሪስ ጥቃት የተጠርጠረውን ቢልጂያዊ ማሰራቸው ታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:39 0:00

ባለፈው ህዳር ወር ፓሪስ ውስጥ አንድ መቶ ሰላሳ ሰዎች ከገደሉት አጥቂዎች ጋር ግንኙነት ያለው ቢልጂያዊ ተጠርጣሪ ማሰራቸውን የሞሮኮ ባለስልጣናት አስታወቁ። የሞሮኮ የአገር አስተዳደር ባወጣው መግለጫ ከአንዳንዶቹ የፓሪሱ ጥቃት ኣድራሾች ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያለው ሲሉ የገለጹትን ተጠርጣሪ ካዛብላንካ ከተማ አቅራቢያ ብሉዋል።

XS
SM
MD
LG