በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአምቦው ወጣት አብደታ ኦላንሳ በምን ምክንያት ሞተ?


የአምቦው ወጣት አብደታ ኦላንሳ በምን ምክንያት ሞተ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:44 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከስድስት ወራት በፊት ከአምቦ ከተማ ተወስዶ አዲስ አበባ ፌዴራል እስር ቤት የነበረ ወጣት አብደታ ኦላንሳ ታሞ በቅዱስ ጳውሎስ አቤት ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ባለፈው ሰኞ ህይወቱ አልፉዋል። ትናንት ረቡዕ የቀብሩ ሥነ ስርዓት በአምቦ ከተማ ተፈጽሙዋል።

XS
SM
MD
LG