በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢንዶኔዥያዋ ዋና ከተማ ጃካርታ ውስጥ በተቀነባበረ መንገድ በተካሄደ የቦምብ ፍንዳታ ሰባት ሰዎች ተገለዋል

በኢንዶኔዥያዋ ዋና ከተማ ጃካርታ ውስጥ በተቀነባበረ መንገድ ለተካሄደውና፣ ሰባት ሰዎች ለተገደሉበት የቦምብ ፍንዳታ፣ እራሱን እስላማዊ መንግሥት የሚለው ነውጠኛ ቡድን ኃላፊነት መውሰዱ ተገለጸ።

ተጨማሪ ይጫኑ

XS
SM
MD
LG