በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮንጎ ሞኮቶ የተፈናቃዮች መጠለያ ካምፕ ተዘጋ


በኮንጎ ሞኮቶ የተፈናቃዮች መጠለያ ካምፕ ተዘጋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:23 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ምሥራቃዊ ዴሞክራቲክ ኰንጎ ሬፓብሊክ ውስጥ የተፈናቃዮች መጠለያ የነበረው ካምፕ መዘጋቱን ፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ እርዳታ ማስተባበራ ቢሮ አወገዘ። መጠለያው በድንገት በመፍረሱና በመዘጋቱ፣ በብዙ ሺህዎች የምቆጠሩ ተፈናቃዮች ሜዳ ላይ መፍሰሳቸውንም፣ የድርጅቱ የሰብዓዊ ርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG