በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮሎኝ ጀርመን ሴቶች ላይ ጥቃት ከደረሰ መኋላ በአውሮፓ ያለው የኢሚግረሽን ቀውስ መልኩን ቀይሯል


በኮሎኝ ጀርመን ሴቶች ላይ ጥቃት ከደረሰ መኋላ በአውሮፓ ያለው የኢሚግረሽን ቀውስ መልኩን ቀይሯል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:18 0:00

በኮሎኝ ጀርመንና በሌሎችም ከተሞች በአውሮፓውያን አዲስ አመት ወቅት በሴቶች ላይ የደረሰውን ጥቃት ያስተባበሩት የስደተኞች ቡድኖች ናቸው ከተባለ በኋላ በአውሮፓ ያለው የኢሚግረሽን ቀውስ መልኩን ቀይሯል። የስዊድን ፖሊሶች ስዊድን ውስጥ በሴቶች ላይ የደረሰውን ተመሳሳይ ጥቃት ሸፋፍነዋል ለሚለው ክስ የሀገሪቱ ባለስልጣኖች መልስ መስጠት ይኖርባቸዋል።

XS
SM
MD
LG