No media source currently available
ካሜሩን የሰብአዊ መብት ረገጣን፣ የጭካኔ እርምጃንና እስረኞችን ለማሳመን ይፈጸማል ያሉትን ሰቆቃ በመቃወም ዋና ከተማዋ ያዉንዴ ውስጥ የሚገኝ ፖሊስ ጣብያ ላይ ጥቃት አድርሰዋል የተባሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን አስራለች።