No media source currently available
ዩናይትድ ስቴትስ ሰሜን ኮሪያ በቅርቡ ላካሄደችው የኒውክሊየር መሳሪያ ሙከራ ምላሽ ለመስጠት መሆኑ በሚያስታውቅ ርምጃ ትናንት ባለረጅም ርቀት ቦምብ ጣይ ኣውሮፕላን በደቡብ ኮሪያ የአየር ክልል ላይ አብርራለች።