No media source currently available
የአረቢ ራቢጣ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ትላንት በግብጽ ዋና ከተማ ካይሮ ባደረጉት ስብሰባ ሰሞኑን በሳዑዲ አረቢያና በኢራን መካከል ስላለዉ የፓለቲካ ዉዝግብ ድጋፋቸዉን ለጀዳ አሰምተዋል። ሳዑዲ አረቢያ አንድ የሺያ የሃይማኖት መሪ በሞት ከተጣች በኋላ ኢራን በአጸፋ ኤምባሲዋ ላይ ጥቃት ማድረሰዋን ተከትሎ ስምንት የአረብ አገሮች ከቴህራን ጋር ዲፕሎማሳዊ ግንኙነታቸዉን ማቋረጣቸዉ ተዘግቧል።