በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ ከተሞች የሚካሄድ ተቃዉሞ ቀጥሏል


በኦሮሚያ ከተሞች የሚካሄድ ተቃዉሞ ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:44 0:00

የአዲስ አበባና የፊንፊኔ ዙሪያ የተቀናጀ ማስተር ፕላን ተግባራዊ ይደረጋል መባሉን ተከትሎ በኦሮሚያ ከተሞች ከሕዳር ወር አጋማሽ ጀምሮ ሲካሄድ የነበረዉ ተቃዉሞ ዛሬም በአንዳንድ አካባቢዎች ቀጥሏል። ተቃዋሚዎቹ፣ የታሰሩ እንዲፈቱ ለተገደሉት ሰዎች ቤተሰቦች ካሳ እንዲከፈል የሚል መፈክርም ጨምረዋል።

XS
SM
MD
LG