በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

80 ህገ-ወጥ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሶማሌ-ላንድ ሲያዙ፣ ሰባት መሞታቸው ታወቀ


80 ህገ-ወጥ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሶማሌ-ላንድ ሲያዙ፣ ሰባት መሞታቸው ታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:16 0:00

በራስ-ገዟ ሶማሌ-ላንድ የሚገኙ ባለሥልጣናት በሰጡት መግለጫ፣ ወደ ባሕረ-ሰላጤው ያመሩ የነበሩ 80 ኢትዮጵያውያን ህገ-ወጥ ስደተኞች፣ ሰሜናዊ ሶማልያ ውስጥ ትናንት ማታ መያዛቸውን አስታወቁ።

XS
SM
MD
LG