No media source currently available
በራስ-ገዟ ሶማሌ-ላንድ የሚገኙ ባለሥልጣናት በሰጡት መግለጫ፣ ወደ ባሕረ-ሰላጤው ያመሩ የነበሩ 80 ኢትዮጵያውያን ህገ-ወጥ ስደተኞች፣ ሰሜናዊ ሶማልያ ውስጥ ትናንት ማታ መያዛቸውን አስታወቁ።