No media source currently available
ሁለት የማዕከላዊ አፍሪቃ ሬፓብሊክ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትሮች፣ እአአ ለመጭው 31 ቀን 2016 ዓ.ም. በታቀደው ፕሬዚደንታዊ የመለያ ምርጫ ከባድ ፉክክር እንደሚገጥማቸው ተገለጸ።