No media source currently available
ባንድ ወቅት የታገዱትን የፊፋ ፕሬዘዳንት ይተካሉ ተብለው በስፋት ግምት የተሰጣቸው ሚሸል ፕላቲኒ (Michel Platini)በመጪው የካቲት ለዓለም እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ፕሬዘዳንት ምርጫ እንደማይወዳደሩ አስታወቁ።