በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምዕራብ ሊቢያ ውስጥ በደረሰ የቦምብ ፍንዳታ 50 ሰዎች ሞተዋል


ምዕራብ ሊቢያ ውስጥ በደረሰ የቦምብ ፍንዳታ 50 ሰዎች ሞተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:10 0:00

በባለሥልጣናትና የሃገር ውስጥ ዜና ዘገባዎች መሠረት፥ ዛሬ ምዕራብ ሊቢያ ውስጥ ግዙፍ ፈንጂ የተጠመደበት መኪና በአንድ የፖሊሶች ማሰልጠኛ ማዕከል ላይ ባደረሰው ጥቃት፥ በትንሹ ለ50 ሰዎች መገደልና ለሌሎች በርካቶች መጎዳት ምክንያት ሆኗል።

XS
SM
MD
LG