በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመቶዎች የሚቆጠሩ የካሜሩን ወጣቶች በፈጸሙት ጥቃት አንድ ሰዉ ሲሞት አያሌ ሌሎች ቆስለዋል


በመቶዎች የሚቆጠሩ የካሜሩን ወጣቶች በፈጸሙት ጥቃት አንድ ሰዉ ሲሞት አያሌ ሌሎች ቆስለዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:43 0:00

በዋና ከተማ ያዉንዴ የሚገኝ ፓሊስ ጣቢያ በመቶዎች የሚቆጠሩ የካሜሩን ወጣቶች አጥቅተዉ ቢያንስ አንድ ሰዉ ሲሞት አያሌ ቆስለዋል። የወጣቶቹ ተቃዉሞ የአገሪቱ ፖሊሶች ያለአግባብ ሃይል በመጠቀም የሰብአዊ መብቶችን ይጥሳል የሚል ነዉ።

XS
SM
MD
LG