No media source currently available
ዋናው የኡጋንዳ ተቃዋሚ ድርጅት ፖሊሶች በተቃዋሚዎች ላይ እርምጃ የሚወስዱት በመጪው የካቲት ወር የሚካሄደውን ብሄራዊ ምርጫ ለማሰናከልና ፕረዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ በስልጣን ላይ እንዲቆዩ ለማመቻቸት ነው ብለዋል።