No media source currently available
11 ሚሊዮን ዶላር የሚገመቱትን ተሽከርካሪዎች፥ በዛሬው እለት ሌጎስ የሚገኙት የናይጄሪያ ወታደራዊ ባለሥልጣናት መረከባቸውን በዚያ ከሚገኘው የአሜሪካ ቆንሲላ ጽሕፈት ቤት የወጣ መግለጫ ያስረዳል።