No media source currently available
ፓኪስታን ድንበር አቅራቢያ የሚገኘውን የህንድ የአየር ክልል ለመቆጣጠር የተጀመረው ጦርነት ዛሬ ሰኞ 3ኛ ቀኑን ይዟል። ወታደራዊ ባለሥልጣናት በሰጡት ቃል ቢያንስ ሁለት ታጣቂዎች በአንድ ህንፃ ውስጥ ተጣብቀውና መውጫ አጥው እንደሚገኙ ገልጸዋል።