No media source currently available
በትላንቱ የዢያመን (Xiamen) ቻይና ዓለምአቀፍ የማራቶን ሩጫ ውድድር፥ የሴቶቹን ኢትዮጵያዊቷ አትሊት ወርቅነሽ ኢዴሣ፥ የወንዶቹን ኬንያዊው ቪንሰንት ኪፕሩቶ (Vincent Kipruto) አሸነፉ።